Tasuta kohaletoimetamine tellimustele üle 29 €
-
10+ miljonit raamatut
-
Uued tooted iga päev
-
Meid usaldab üle 1 miljoni kliendi
-
Hea hind ja allahindlused
-
Tarne üle kogu Euroopa
አፍቃሪው አንበሣ ከህልሙ ተነሣ ዕድሜ ጠገብ የሆነ ኢትዮጵያዊ ተረትን መሠረት አድረጎ የተጻፈ - ሚኻል(ማህሌት) ባርኦን እሸቱ,በጌታቸው እሸቱ
አፍቃሪው አንበሣ ከህልሙ ተነሣ ዕድሜ ጠገብ የሆነ ኢትዮጵያዊ ተረትን መሠረት አድረጎ የተጻፈ
ሚኻል(ማህሌት) ባርኦን እሸቱ, በጌታቸው እሸቱ
12,52 €
17,88 €
-30% koodiga BOOKS
Meie tarnija laos
Saadetis 10-16 tööpäeva jooksul
30-päevane tagastamisõigus
ይህ የጽሁፍ ስራ እድሜ ጠገብ ከሆነ የኢትዮጵያ ተረት የተወሰደ ነው።አንበሳዉ በአጋጣሚ አይቶ የወደዳትን ቆንጆ ልጅ ለማግባት አባቷን ይጠይቃል። በሀሳቡ የተደናገጡት አባት ግን አንበሳው ሊያሟላቸው አይችልም ብለው ያመኑትን ቅድመ ሁኔታ እንዲያሟላ ግፊት በማድረግ ጥያቄዉን እንዳይገፋበት ለማድረግ ይሞክራሉ። አንበሳው ደግሞ ፍላጎቱን ለማሳካት ቆርጦ ተነስቷል ፡፡ ታሪኩ እንዴት ይጠናቀቅ ይሆን? በመጽሐፉ ውስጥ መልሱን ያገኛሉ፡፡ መልካም ንባብ።
Võib-olla meeldib sulle ka
Kirjeldus
ይህ የጽሁፍ ስራ እድሜ ጠገብ ከሆነ የኢትዮጵያ ተረት የተወሰደ ነው።አንበሳዉ በአጋጣሚ አይቶ የወደዳትን ቆንጆ ልጅ ለማግባት አባቷን ይጠይቃል። በሀሳቡ የተደናገጡት አባት ግን አንበሳው ሊያሟላቸው አይችልም ብለው ያመኑትን ቅድመ ሁኔታ እንዲያሟላ ግፊት በማድረግ ጥያቄዉን እንዳይገፋበት ለማድረግ ይሞክራሉ። አንበሳው ደግሞ ፍላጎቱን ለማሳካት ቆርጦ ተነስቷል ፡፡ ታሪኩ እንዴት ይጠናቀቅ ይሆን? በመጽሐፉ ውስጥ መልሱን ያገኛሉ፡፡ መልካም ንባብ።
Tere, mina olen Olibro. Kuidas saan aidata?
Tere, olen Olibro. Kas saan aidata?